እማሆይ ጽጌማርያም ገብሩ
አዲስ አበባ ከተማ ታህሳስ 14 ቀን 1915 ዓ.ም. የተወለዱት እማሆይ ጽጌማርያም
የሰዋሰው መተግበሪያ ላይ የአገልግሎት ክፍያን ከፍለን የምናገኛቸው ተጨማሪ ጥቅሞች ምንድናቸው
የሰዋሰው መተግበሪያ ተጨማሪ ጥቅሞች Read More »
ሬይሞንድ ጆናስ “The Battle of adwa- African victory in the age of Empire” በተሰኘ ስመ–ጥር መጽሐፉ ስለ ዓድዋ ድል እንዲህ ሲል መስክሯል።
የሁለት ዓመታት መተግበሪያውን የማበልጸግ ሂደቱን አጠናቆ መስከረም 2015 ዓ.ም. በይፋ ስራ የጀመረው ሰዋሰው መተግበሪያ በያዝነው ሳምንት ሁለት የሙዚቃ ቪድዮ እና አንድ ግማሽ አልበም (ኢፒ) ይለቃል።
በያዝነው ሳምንት የሦስት ሙዚቀኞች ስራ በሰዋሰው መተግበሪያ በኩል Read More »
በያዝነው ሳምንት የሦስት ሙዚቀኞች ስራ በሰዋሰው መተግበሪያ በኩል ይለቀቃል ሰዋሰው ዜና – ጥር 5/2015 ዓ.ም. የሙዚቃ ሥራዎችን የሚያገበያየው “ሰዋሰው” መተግበሪያ በ9107 አጭር ቁጥር የክፍያ ደንበኝነት (ፕሪምየም) አገልግሎት መግዛት የሚቻልበትን አማራጭ ማስጀመሩን አስታውቋል። “ሰዋሰው” ከሞባይል አየር ሰዓት ተቀናሽ በሚደረግ ሂሳብ ሳምንታዊ እና ዕለታዊ የደንበኝነት አገልገሎቶችን መግዛት የሚቻልበትን አዲስ አማራጭ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። በመተግበሪያው አማካኝነት የሚለቀቁ
ሰዋሰው መተግበሪያ ለደንበኝነት አገልግሎት የሚውል 9107 የተሰኘ አጭር ቁጥር አስተዋወቀ Read More »
የአንባሰሏ ንግሥት የክብር ዶክትሬቷን ከ7 ዓመታት በኋላ ተረከበች ሰዋሰው ዜና – ጥር 6/2015 ዓ.ም. ከሰዋሰው መተግበሪያ ጋር ለምትሰራቸው 4 የሙዚቃ ኮንሰርቶች አልበምና የሙዚቃ ቪድዮ ከ23 ዓመታት የስደት ኑሮ በኋላ ሐገሯ የተመለሰችው አርቲስት ማሪቱ ለገሰ ሰኔ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. የተሰጣትን የክብር ዶክትሬት ዲግሪዋን ተረክባለች። በቅርቡ አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ ደሴ፣ ጎንደር እና ባህርዳር ለሚኖራት የሙዚቃ
የአንባሰሏ ንግሥት የክብር ዶክትሬቷን ከ7 ዓመታት በኋላ ተረከበች Read More »
የሙዚቃ ኢንዱስትሪ የሙዚቃ ኢንደስትሪ የዜማና የሙዚቃ ቅንብሮች በመጻፍ፣ የተቀዱ ሙዚቃዎችን በማቀናበር እና በመሸጥ፣ ኮንሰርቶችን በማቅረብ እንዲሁም የሙዚቃ ፈጣሪዎችን የሚረዱ፣ የሚያሠለጥኑ እና የሚወክሉ ድርጅቶችን ያቀፈ ነው። በኢንዱስትሪው ውስጥ ከሚንቀሳቀሱት በርካታ ግለሰቦችና ድርጅቶች መካከል ዘፈኖችንና የሙዚቃ ቅንብሮች የሚጽፉት የዜማ ደራሲያንና አቀንቃኞች፤ ሙዚቀኞች፣ ባንድ መሪዎች፤ የተቀዱ ሙዚቃዎችን የሚፈጥሩእና የሚሸጡ ሰዎች፣ የሙዚቃ አሳታሚዎች፣ ስቱዲዮዎች፣ የሙዚቃ አምራቾች፣ የሙዚቃ መሸጫ ሱቆች፣
The music Industry Read More »